የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ሽብር ፈጠራንና ፅንፈኛ የሁከት ቡደኖችን ለማሸነፍ ግብፅ ለምታደርገው ጥረት አስተዳደራቸው ሙሉ ድጋፍ እንደሚሰጥ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ አስታውቀዋል፡፡
አል ሻባብ የኢትዮጵያ ጦር ይገኝባት የነበረችውን ኤል ቡርን ያለውጊያ ተቆጣጠረ፡፡
የምግብ ዋስትናን በዓለም ዙሪያ ማረጋገጥ የዩናይትድ ስቴትስ ጥቅም ጉዳይ መሆኑ ላለፉት ሁለት ቀናት መጋቢት 20 እና መጋቢት 21 / 2009 ዓ.ም. ዋሺንግተን ዲሲ ላይ በተካሄደው ዓመታዊው የዓለም የምግብ ዋስትና ጉባዔ ላይ ተገልጿል፡፡
የዓለም ሚቲኦሮሎጂ ቀን መጋቢት 14 “ደመናን መረዳት” በሚል መሪ ቃል በመላው ዓለም ታስቦ ውሏል፡፡
ስለዚህ ጉዳይ ኋይት ሃውስ መልስ እንዲሰጥ ቪኦኤ ጠይቆ ምላሽ አላገኘም።
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ትናንት ይፋ ያደረጉት የ“አሜሪካ ትቅደም” በጀት በሃገር ውስጥም፣ በሃገር ውስጥም ከሃገር ውጭም እያነጋገረ ነው፡፡ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ወታደራዊ ኃይላቸውንና የደኅንነት ክንፋቸውን፣ በተለይ የሕግ አስከባሪውን ክፍል በከፍተኛ ሁኔታ ማጠናከር ነው ሃሣባቸው፡፡
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ትናንት ይፋ ያደረጉት የ“አሜሪካ ትቅደም” በጀት በሃገር ውስጥም፣ በሃገር ውስጥም ከሃገር ውጭም እያነጋገረ ነው፡፡
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ “አሜሪካ ትቅደም” በጀታቸውን ይፋ አድርገዋል፡፡
ዕድሜያቸው ገፋ ያለ ሰው የጤናቸው ሁኔታ ከዕለት ወደ ዕለት እየዋዠቀ መምጣት ያሰጋቸውና ሃኪም ዘንድ ይሄዳሉ፤ እናም የሚሆኑትን፣ የሚሰማቸውን ሁሉ ያጫውቱታል፡፡ ሃኪሙም ብሦታቸውን በጥሞና ካዳመጠ በኋላ ስሜታቸውንም ለደግፍ ወስነና...
ነባሮቹን የዩናይትድ ስቴትስ የኢሚግሬሽን፣ የጤና ጥበቃና ሌሎችም ፖሊሲዎችን ለመለወጥ የጎሉ እርምጃዎችን እንደሚወስዱ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ በመጀመሪያው የዋይት ሃውስ ወራቸው ውስጥ ተናግረዋል፡፡
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ዛሬ ምሽት ላይ ለተወካዮች ምክር ቤቱ በሚያደርጉት ንግግር ላይ ሃገሪቱ ለረዥም ጊዜ ይዛው በቆየችው ዓለምአቀፍ ግዴታዎቿና ቃሎቿ ላይ ትኩረት እንዲያደርጉ እንደሚፈልጉ የሁለቱም ገዥ ፓርቲዎች አባላት የሆኑ እንደራሴዎች ተናግረዋል፡፡
በመጭዎቹ ስድስት ወራት ውስጥ “ከሃያ ሚሊዮን በላይ ቁጥር ያለው ሰው አፍሪካ ውስጥ ለበረታ ረሃብ ወይም ቸነፈር ይጋለጣል፤” - የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዥ ናቸው ይህንን ክፉ ዜና ሰሞኑን ይፋ ያደረጉት፡፡
ከሊብያ ወደ ጣልያን በሚወስደው የሜዲቴራኔያን ባሕር መሥመር ላይ የሚሞቱ ፍልሰተኞች ቁጥር ማሻቀቡን የሚያሳዩ ሪፖርቶች እየደረሱት መሆኑን ዓለምአቀፉ የፍልሰት ድርጅት - አይኦኤም አስታወቀ፡፡
ከሩሲያ ጋር አብረው ሊሠሩ የሚችሉባቸውን አካባቢዎች መፈለግ፤ በኢራንና በቻይና ላይ ኾምጠጥ ያለ አቋም በመያዝ ለእሥራኤል መሪ ለቤንጃንሚን ኔታንያሁ ጠንካራ ድጋፍ በመሥጠት በሃገራቸው የውጭ ፖሊሲ ላይ ለውጦችን እንደሚያመጡ ዶናልድ ትራምፕ በምርጫ ዘመቻቸው ወቅት ቃል ሲገቡ ነበር፡፡
“በሰላምም ይሁን በአመፅ - ነፃነት በአስፈላጊው መንገድ ሁሉ!” ይል ነበር ማልኮም ኤክስ በየንግግሩ አዝማች፤ እንደልማድም ሆኖበት፤ ደግሞም የነፃነትን አስፈላጊነት ለማፅናት፡፡ ጥቁሩ የመብቶች ተሟጋችና ታጋይ ማልኮም ኤክስ ልክ የዛሬ 52 ዓመት፤ (በኢትዮጵያ የጊዜ አቆጣጠር) የካቲት 14/1957 ዓ.ም ኒው ዮርክ ከተማ ላይ ንግግር እያደረገ ሳለ በተተኮሰበት ጥይት በሰላሣ ዘጠኝ ዓመት ዕድሜው መገባደጃ አካባቢ ተገደለ፡፡
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ በዚህ ሣምንት ውስጥ የተከለሰ የጉዞ ዕገዳ ትዕዛዝ ያወጣሉ ተብሎ እየተጠበቀ ነው፡፡
“በሰላምም ይሁን በአመፅ - ነፃነት በአስፈላጊው መንገድ ሁሉ!” ይል ነበር ማልኮም ኤክስ በየንግግሩ አዝማች፤ እንደልማድም ሆኖበት፤ ደግሞም የነፃነትን አስፈላጊነት ለማፅናት፡፡
የዛሬ ሰማንያ ዓመት በፋሺስት ጣልያን ወራሪ ጦር ከሰላሣ ሺህ በላይ ኢትዮጵያዊያን አዲስ አበባ ላይ የተጨፈጨፉበት የሰማዕታት ቀን ዛሬ በኢትዮጵያና በዓለም ዙሪያ ባሉ ኢትዮጵያዊያን ዘንድ ታስቦ ውሏል፡፡ ቫቲካን ለፋሺስቶች አበርክታ ለነበረው ቀጥተኛም ሆነ ተዘዋዋሪ ድጋፍ የኢትዮጵያን ሕዝብ ይቅርታ እንድትጠይቅ፤ የኢጣልያ መንግሥት ለኢትዮጵያ ተገቢውን ካሣ እንዲከፍል ይሚሉና ሌሎች ጥያቄዎችን የሚያነሳ ቡድን ስለጥያቄዎቹ በስፋት ያስረዳል።
ተጨማሪ ይጫኑ