አዲግራት ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያና ኤርትራ የተጀመረ የሰላም ሂደት ዘላቂ ለማድረግ ሊፈፀሙ የሚገቡ ሥራዎችን አስመልከቶ የውይይት መድረክ ከትናንት በስተያ፤ ረቡዕ አካሂዷል።
የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ደብፅዮን ገብረሚካኤል ከሀገረ ኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሳያይስ አፈወርቂ፣ በትግራይና ኤርትራ ዝምድና በተያያዘ ውይይት ማካሄዳቸው ተናገሩ።
በሰቲት ሑመራ ከተማ በአማራ ክልል ርዕሰ-መስተዳድር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ላይ የተቃውሞ ሠልፍ ተካሂዷል።
የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ/ህወሓት/ ማዕከላዊ ኮሚቴ ለሦስት ቀናት ያካሄደውን ስብሰባ አጠናቋል።
በአክሱም ከተማ ህዝብ በሚሰበሰብበት ቦታ አደጋ ሊያደርስ ተብሎ የተጠርጠረ ቦምብ መያዙን የከተማዋን ፖሊስ አስታውቋል።
በትናንትና ዕለት ከዛላንበሳ "ፋፃ" በተባለ አከባቢ ከባድ የጦር መሳርያዎች ወደ ሌላ ቦታ ለመውሰድ የተደረገው እንቅስቃሴ የአካባቢው ሕብረተሰብ ስለ ጉዳዩ ማብራርያ እንፈልጋለን በማለተቸው ሂደቱን መስተጓጎሉን ይታወሳል።
መቀሌ ከተማ ውስጥ “ምድረ ገነት” ተብሎ በሚጠራው አካባቢ “ሕገወጥ” ተብለው ከስምንት ዓመታት በፊት መኖሪያ ቤቶቻቸው የፈረሱባቸው ነዋሪዎች ለአቤቱታዎቻቸው መልስ የሚሰጣቸው አካል ማጣታቸውን በመግለፅ እያማረሩ ናቸው።
"በትግራይ ክልል በሚገኙ ድርጅቶች ኤርትራውያን በንግድ እየተሳሰሩ ናቸው" ሲሉ የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል ገለፁ፡፡
የትግራይና አማራ ክልሎች የእግር ኳስ ክለቦች በትግራይ ስታድዮሞች የሚያካሂዱት ጨዋታ በሰላማዊ መንገድ እንዲጠናቀቅ የትግራይ ህዝብና መንግስት ሓላፊነት ይወስዳል አሉ የትግራይ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳደር ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል።
አራተኛው የኢህአደግ ሴቶች ሊግ ጉባዔ መቀሌ ተካሂዷል።
በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ያተኮረ ውይይት ያለፈው ቅዳሜ እና እሁድ ሰንበት በመቀሌ ከተማ ተካሄዷል።
በትግራይና አማራ ህዝቦች መካከል ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ የሰላም ፎረም በመቀሌ ዩኒቨርስቲ ተካሂዷል።
በመቀሌ ከተማ ህገ መንግሥት ይከበር የሚል ሰላማዊ ሰልፍ ተካሂዷል። የትግራይ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል፣ የህዝብ ድምፅ አለ መስማት ከባድ ዋጋ ያስከፍላል ብለዋል። በሰልፉ ላይ ሕገ መንግሥት ይከበር፣ ብሄር ተኮር ጥቃት ይቁም እንዲሁም የውጭ ጣልቃ ገብነት ይቁም የሚሉ መፈክሮች ተደምጧል።
ከሁሉም የኢትዮጵያ የተወከሉ የሰላም አምባሰደር ተብለው የተሰየሙ እናቶች መቀሌ ገብተዋል።
የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት 3ሺህ 231 የሕግ ታራሚዎች በይቅርታ እንዲፈቱ ወሰነ።
በትግራይ ክልል ደቡብ፣ ማዕከላዊና ምዕራብ ዞናች በሚገኙ ከተሞች ትናንትናው ዕለት ሰላማዊ ሰልፍ ተካሂዷል።
ኢትዮጵያና ኤርትራ የሚያገናኙ የሑመራ - ኡምሓጀርና የራማ -ዓዲዃላ የመንገድ መስመሮች በቅርብ ግዜ ተከፍተው የህዝብ ለህዝብ ግንኙነቱ ለማጠናከር ውይይት አመራሮች እያካሄድን ነው አሉ የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል።
በኢትዮጵያ የሕግ ልዕልና ለማክበር የተጀመረው ሂደት ፖለቲካዊ መልክ ይዟል አሉ የትግራይ ክልል ምክትል ርዕስ መስተዳድር ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል።
የወልቃይት ህዝብ ማንነት እኛ የወልቃይት ተወላጆች እንጂ ሌላ አካል እንዲገልፅልን አንፈልግም ሲሉ ቪኦኤ ያነጋገራቸው የወረዳዋ ነዋሪዎች ተናገሩ።
ተጨማሪ ይጫኑ