በአዲስ አበባ አስተያየታቸውን የሰጡን ሸማቾች እና ነጋዴዎች እንዳሉት፣ ከዚህ ቀደም ከነበረው ሁኔታ በተለየ መልኩ መንገዶች በአብዛኛው ክፍት በመኾናቸው ምርቶች በበቂ ደረጃ ገብተዋል። ኾኖም፣ የማኅበረሰቡ የመግዛት አቅም ውስንነት ግብይቱን እንዳቀዛቀዘው ገልጸዋል፡፡ ብዙዎች እንደየአቅማቸው ለበዓሉ ሲሰናዱ፣ በሌላ በኩል በአዲስ አበባ ቤታቸው የፈረሰባቸው ነዋሪዎች ደግሞ፣ “በዓሉን ለማክበር የሚያስችል ኹኔታ ውስጥ አይደለንም” ይላሉ። ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
ኢትዮጵያውያን የገናን በዓል በተለያየ ድባብ ውስጥ ለመቀበል እየተሰናዱ ነው
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች