ህወሓት ሕጋዊ ሰውነቱ እንዲመለስለት ለሁለተኛ ጊዜ ለምርጫ ቦርድ አመለከተ
ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ(ህወሓት)፣ ሕጋዊ ሰውነቱ እንዲመለስለት ለሁለተኛ ጊዜ ለምርጫ ቦርድ ደብዳቤ ማስገባቱን የፓርቲው ሊቀመንበር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ገለፁ። በፓርቲው ጉዳይ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጋራ ከተነጋገሩ በኋላ ደብዳቤውን እንዳስገቡ የገለጹት ሊቀመንበሩ፣ በሁለት ሳምንታት ውስጥ ምላሽ እናገኛለን ብለው እንደሚጠብቁ ለአገር ውስጥ ብዙኀን መገናኛ ተናግረዋል። በጉዳዩ ላይ ከምርጫ ቦርድ ምላሽ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ