ስለ ጋዜጠኞች የአይምሮ ጤና ያልተነገሩ እውነቶች
በርካታ ጥናቶች፣ ጋዜጠኞች በሚሰሯቸው ዜናዎች እና ዘገባቸውን ተከትሎ፣ በኢንተርኔት እና ከኢንተርኔት ውጪ በሚደርስባቸው ጥቃት ለአይምሮ ህመም እንደሚጋለጡ ያመለክታሉ። በኢትዮጵያ የሚካሄዱ ግጭቶች፣ የተፈጥሮ አደጋዎች እና የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች በህብረተሰቡ ላይ የሚያስከትሉትን ስቃይ የሚዘግቡ ጋዜጠኞችም በስራቸው ምክንያት ለጭንቀት፣ መረበሽ፣ እና እንቅልፍ ማጣት እንደሚዳረጉ ገልጸው የሚዲያ ተቋማት የጋዜጠኞችን የአይምሮ ጤና ችግር ለመቅረፍ እርምጃ እንዲወስዱ ጠይቀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች