የፍትሕ ሚኒስትሩ ዶር. ጌዲዮን ጢሞቴዎስ፣ ዐዋጁ አገራዊ ምክክሩን ታሳቢ በማድረግ መሻሻሉን ገልጸዋል፡፡ በዚኽም፣ ህወሓት እና በዐመፅ ተግባር ሲሳተፉ ነበሩ የተባሉ ፓርቲዎችን፣ እንዲሁም በትጥቅ ግጭት ውስጥ ያሉ ቡድኖችን ወደ ምክክር ሒደቱ ለማምጣት መታለሙን ተናግረዋል፡፡ በዐዋጁ ማሻሻያ ላይ፣ ከምክር ቤት አባላት የድጋፍ እና የተቃውሞ አስተያየቶች ተሰንዝረዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች