በአቶ ደመቀ መኰንን ምትክ አቶ ተመስገን ጥሩነህ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሲሆኑ፣ አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ደግሞ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው ተሾመዋል። ዶ/ር ሊያ ከበደን በመተካት በጤና ሚኒስትርነት የተሾሙት የማሕፀንና ጽንስ ሐኪም እና ተባባሪ ፕሮፌሰሯ ዶ/ር መቅደስ ዳባ ናቸው። የብሔራዊ መረጃ እና ደኅንነት አገልግሎት መሪነትን፣ አምባሳደር ሬድዋን ሑሴን ተረክበዋል። ወይዘሮ ትዕግሥት ሃሚድ ደግሞ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር ዋና ዲሬክተር ሆነዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች