ከጦርነት በኋላ ያለ የበዓል አከባበር እንደመኾኑ፣“ለሕዝቡ የሥነ ልቡና ግንባታ ድርሻ አለው፤” ሲሉ፣ ተሳታፊ አገልጋዮች እና ምእመናን ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል፡፡
በሌላ በኩል፣ በዓሉ በክልሉ እየተከበረ ያለው፣ “የትግራይ ሰማዕታትን ለመዘከር ኀዘን ለማወጅ በተዘጋጀንበት ጊዜ ነው፤” ያሉት የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዚዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ፣ በቀጣይ ሳምንት፣ በጦርነቱ ሕይወታቸው ያለፉ የቀድሞ ተዋጊዎች መርዶ በይፋ እንደሚነገር አስታውቀዋል፡፡
በመቐለ የጮምዓ መስቀል በዓል ከሦስት ዓመት መታጎል በኋላ በድምቀት ተከበረ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች