ከአንድ ዓመት ከስምንት ወራት በኋላ የንግድ ነዳጅ በቀጥታ ከጅቡቲ ወደ ትግራይ መግባት መጀመሩን የክልሉ የንግድና ላኪዎች ኤጀንሲ ገለፀ። የገባው ነዳጅ በክልሉ ካለው ፍላጎት አንፃር አነስተኛ በመሆኑ ማኅበራዊ አገልግሎትና ሕዝባዊ ትራንስፖርት ለሚሰጡ ቅድሚያ ተሰጥቷቸው እንዲጠቀሙ መመሪያ ወቷል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች