አገር አቋራጭ አሽከርካሪዎች እየታገቱ እስከ 700 ሺህ ብር ይጠየቃሉ
በፀጥታ ችግር ምክንያት አገር አቋራጭ አሽከርካሪዎች ላይ የሚደርሰው ጥቃት መባባሱን አሽከርካሪዎች ገለፁ። በዚህ አመት ብቻ እስከ 40 የሚደርሱ የጭነት መኪና ሹፌሮች ህይወት ማለፉን ገልፀው በየጊዜው እየታገቱ ቤተሰቦቻቸው እስከ 700 ሺህ ብር የሚጠየቁ መሆኑን አስረድተዋል። በአሽከርካሪዎች ደህንነት ችግር ዙሪያ መረጃ እንደደረሰው ያስታወቀው የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክ ሚኒስቴር በበኩሉ ከፌደራል ፖሊስ ጋር በመሆን ዘረፋና ግድያዎቹን ለማስቀረት እየሰራ መሆኑን አስታውቋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች