የጥበብ ንግድ ባንክ በሰዓሊ እና የፎቶ ባለሞያ ሌይኩን ናሁሰናይ
ሰዓሊ ሌይኩን ናሁሰናይ ከሰሞኑም ዘጋርዲያን ወይም "ጠባቂ" የተሰኘ በ17ኛው መቶ ክፍለዘመን የኢትዮጵያ የእንጨት ስራዎች ላይ የተመሰረተ ልዩ መንፈሳዊ ስራዎችን ለዕይታ አቅርቧል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የሰዓሊ፣ ገጣሚ እና ባለቅኔ ገ/ክርስቶስ ደስታ የግጥም ስራዎች ያካተተ እና የእራሱን የተለያዩ የስነጥበብ ስራዎች ስብስብ የያዘ አርንጓዴ የኪስ መጽሃፍ አሳትሟል፡፡ ቃለምልልሱ ለይኩን በአረንጓዴ መጽሃፉ ላይ ካሰፈረው የገብረክርስቶስ ግጥም ላይ ጥቂት ከሚያነብበት ይጀምራል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025
አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025
የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ