የኢትዮጵያውያን የማንበብ ባህል ከግዜ ወደ ግዜ እየቀነሰ መምጣቱ ያሳሰባቸው በአሜሪካን ሀገር ሚኖሶታ ክፍለ ግዛት የሚኖሩ ወጣቶች የማንበብ ባህልን ለማሳደግና በእውቀት ላይ የተመሰረተ ውይይትን ለማዳበር የሚረዳ 'ሆራይዘን' የተሰኘ የመፅሃፍ ክለብ በማቋቋም በተለያዩ የማህበራዊ ትስስር ገፆች አማካኝነት አንባቢያንን እያሰባሰቡ ይገኛሉ። አለማንበብ የእውቀት አድማሳችንን አጥብቦ ሁለንተናዊ እድገት እንዳናገኝ ማነቆ ሆኖናል የሚሉት ወጣቶች የተለያዩ ማህበራዊ ጉዳዮችን የሚዳስሱ መፅሃፍትን በማንበብና በማወያየት አንድ አመት አስቆጥረዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ