No media source currently available
ይህ የአዳጊ ሴቶች ቀን በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ ከአምስት አመታት በፊት መብታቸውን ለማስጠበቅና የሚገጥሟቸውን ፈተናዎች ለመከላከል ይቻል ዘንድ ለማሳሰብ ነው የሚከበረው። የዩናይትድ ስቴትስ ቀዳሚዋ እመቤት ሚሼል ኦባማ ይህንን ቀን ‘አዳጊ ሴቶችን እናስተምር’ በሚል የተጀመረ ዓለም አቀፍ ዘመቻን ለማስተዋወቅ ተጠቅመውበታል። የቪኦኤው ዘጋቢያችን ሮበርት ራፌል የዘገበውን መስታወት አራጋው ታቀበዋለች።