ሳውዲ አረቢያ የጸረ አይስስ (ISIS) ዘመቻ የተባበሩ አገሮች ቁጥር 34 መሆኑን አመልክታለች።
በአዲስ አበባ አንዋር መስጂድ ላይ ዛሬ ከቀትር በኋላ የተጣለ ፈንጂ ጉዳት ማድረሱ ተገልጿል፡፡
የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ በተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞች ውስጥ ለነገ - ቅዳሜ፤ ታኅሣስ 2/2008 ዓ.ም ሰላማዊ ሰልፍ ጠርቷል፡፡
ዩናይትድ ስቴትስ ሽብር ፈጠራን ለመዋጋት የምታደርገውን ጥረት በድጋሚ ያረጋገጡት ፕሬዚዳንቷ ባራክ ኦባማ አሜሪካዊያን ለፍርሃት እንዳይንበረከኩ ጥሪ አሰምተዋል፡፡
ዝናቡ በመቅረቱ የተዘራው ጤፍም ሆነ ስንዴ ምርት አለማፍራቱን የምዕራብ አርሲ አርሦ አደሮች ገልፀዋል።
የአየር ንብረት ለውጥ ጉዳይ ከፍተኛ ተደራዳሪዎች በሕግ ገዥ የሚሆን ስምምነት ዛሬ ፈረንሣይ ዋና ከተማ ፓሪስ ላይ ከተከፈተው የዓለም የአየር ንብረት ጉባዔ ይወጣል ብለው እንደሚያምኑ እየተናገሩ ነው።
በሦስት የአፍሪካ ሃገሮች ጉብኝት ለማድረግ የተነሡት የካቶሊካዊት ቤተክርስትያን ሊቀ ጳጳስ አቡነ ፍራንሲስ ዛሬ ናይሮቢ ገብተዋል፡፡
በኢትዮጵያና በኬንያ ወሰን አቅራቢያ ሰሞኑን በተገደሉት የኬንያ ፖሊሶች ላይ ደፈጣ አለማካሄዱን፤ ኬንያ ውስጥም እንደማይንቀሣቀስ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ለቪኦኤ ገልጿል፡፡
“ሽብር ፈጠራ ይጠፋል፤ ነገር ግን በጦር ማጥፋት ከባድ ነው” - ዶ/ር ጳውሎስ ሚልኪያስ፤ በኮንኮርዲያ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሣይንስ ትምህርትና ጥናት ክፍል ፕሮፌሰሩ፡፡
“የኢትዮጵያ ወታደሮች የኬንያን ድንበር ዘልቀው ሦስት የኬንያ ፖሊሶችን ገደሉ” ሲሉ የኬንያ ጋዜጦች ፅፈዋል፤ የሃገሪቱ ፖሊስ ግን ሰዎቹን የገደሉት የኢትዮጵያ ታጣቂ አማፂያን እንጂ የመንግሥቱ ወታደሮች አይደሉም ይላል፡፡
ዓለም በመጭዎቹ 15 ዓመታት ውስጥ ቲቢን ለመፈፀም የሚያስችል ዕቅድ ይዟል፡፡
ዓለም ትኩረቱን ሁሉ ባለፈው ሣምንት ወደተጠቃችውፓሪስ ያዙር እንጂ ሽብር ፈጠራ በብዙ የአፍሪካ ከተሞችውስጥ የበረታ ሥጋት እንደሆነ መቀጠሉ እየተነገረ ነው።
ሶማሊያ ዋሺንግተን ዲ.ሲ ውስጥ ኤምባሲ የከፈተችውከሃያ አራት ዓመታት በኋላ መሆኑ ተገልጿል።
በአሁኑ ጊዜ ተንሠራፍቶ ያለውና በዓለም ዙሪያ ብዙ ጉዳት እያስከተለ ያለው የኤል-ኒኞ ክስተት ቢያንስ ለሚቀጥሉት ሦስት ወራት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገልጿል፡፡
ሳን ዱኒ በምትባል የሰሜናዊ ፈረንሣይ ከተማ ውስጥ በተካሄደ ፀረ-ሽብር ዘመቻ ቢያንስ ሁለት ሰው ተገድሎ ሰባት ሰዎች በቁጥጥር ሥር ውለዋል፡፡
ፓሪስ ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ያለፈው ዓርብ የሽብር ጥቃቶች ከተካሄዱባቸው አካባቢዎች በየትኛውም ሥፍራ መቼም ሊገኙ ይችሉ እንደነበር እዚያው የሚኖሩ አንድ ኢትዮጵያዊ ገልፀውልናል፡፡
የቱርኳ ከተማ አንታሊያ ላይ የተካሄደው የቡድን ሃያ ጉባዔ ቀደም ሲል ታቅዶ የነበረው በንግድ፣ በኢነርጂና በአየር ንብረት ለውጥ ላይ ለመነጋገር የነበረ ቢሆንም የፓሪሱ የሽብር ጥቃት ግን የጉባዔውን ሙሉ ትኩረት ቀይሮታል፡፡
ከ120 በላይ ሰው የተገደለበትን የትናንቱን የፓሪስ ጥቃት የሃገሪቱ ፕሬዚዳንት ፍራንሷ ኦሎንድ “የጦርነት አድራጎት ነው ሲሉ ጠርተውታል፡፡
ቡሩንዲያዊያን ወደ ፀብ ከሚወስዱ መንገዶች እንዲቆጠቡና ሰላም ለማውረድ እንዲመክሩ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ አሳሰቡ፡፡
በዘንድሮው ድርቅ ምክንያት የደረሰው የምግብ እጥረት በምንም ዓይነት ከ1975ቱ ጋር የሚመሳሰል አይደለም ሲል ለንደን የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል፡፡
ተጨማሪ ይጫኑ