የአውሮፓ ኅብረትና ዓለምአቀፍ ማኅበረሰብ በኢትዮጵያ ላይ ጠንካራ እርምጃ እንዲወስዱ ሂዩማን ራይትስ ዋች የሚባለው የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ቡድን ዛሬ ጥሪ አሰምቷል፡፡
የዩናይትድ ስቴትስ ኢትዮጵያ ውስጥ ባለው የውጥረት ሁኔታ ሥጋት ያደረባት መሆኑን የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤቷ ቃል አቀባይ ጃን ኪርቢ ዛሬ ከአሜሪካ ድምፅ ለቀረበላቸው ጥያቄ በሰጡት መልስ አስታውቀዋል፡፡
ሶማሊያ ውስጥ የሚገኘው የኢትዮጵያ ጦር ከማዕከላዊቱ ሂራን ክልል ኤል-አሊ ከተማ ለቅቆ መውጣቱ ተገለፀ፡፡
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ የሥልጣን ዘመናቸው ከማብቃቱ በፊት ለኢትዮጵያ ጉዳይ ትኩረት እንዲሰጡ አንድ ኢትዮጵያዊ የፖለቲካ ሣይንስ ምሁር አሳስበዋል፡፡
ሚዝዩሪ ሴንት ሉዊስ በሚገኘው አሜሪካን ዩኒቨርስቲ የተካሄደው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ሁለተኛ ዙር ክርክር በሞቀ ሁኔታ ተጀምሮ ተጠናቅቋል፡፡
በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኤርትራ ቋሚ ተጠሪ ሆነው ሲያገለግሉ የቆዩት አምባሳደር ግርማ አስመሮም አረፉ፡፡
አዲስ አበባ ላይ ዛሬ ተመርቆ የሙከራ አገልግሎት መስጠት በይፋ የጀመረው የኢትዮ-ጂቡቲ የባቡር መሥመር ከጂቡቲ አዲስ አበባ ለመድረስ ይወስድ የነበረውን ጊዜ ወደ አሥር ሰዓት ማውረዱ ተገልጿል፡
የወልቃይት ሕዝብ የአማራ ማንነት ጥያቄ ኮሚቴ አባል ኮሎኔል ደመቀ ዘውዴ ተጨማሪ የሽብር ምርመራ በፌደራል ፖሊስ ሊካሄድባቸው የጊዜ ቀጠሮ ተጠይቋል፡፡
ክርክሩ የብዙዎችን ቀልብና ልቦና ስቦ አልቋል፡፡ ቀደም ሲል ታስቦ እንደነበረውም በተመልካች ብዛት በአሜሪካ የቴሌቪዥን ታሪክ አቻ እንዳልነበረው ተዘግቧል፡፡
“ኤርትራ እራሷን እንደ ዳዊት ዩናይትድ ስቴትስን እንደ ጎልያድ ማየት ከፈለገች የሚደርሱባት ቁስለቶች ሁሉ በራሷ የሚደርሱባት፣ የምትወነጭፋቸው ጠጠሮችም የሚወርዱት በራሷ ሕዝብ ላይ ነው” ሲሉ የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ሊንዳ ቶማስ ግሪንፊልድ አስታውቀዋል፡፡
ኢትዮጵያ በተቃዋሚ ሰልፈኞች ላይ ታካሂደዋለች ያሉት ከመጠን ያለፈና ግድያ የታከለበት የኃይል አጠቃቀም በጥልቅ እንደሚያሳስባቸው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ዘይድ ራዓድ አል-ሁሴን ትናንት አሳስበዋል፡፡
በምዕራብ አማራ የተለያዩ አካባቢዎች እሥራቶች እየተካሄዱ መሆኑን የሚጠቁሙ መረጃዎች እየደረሱን ነው፡፡
የክልሉ መንግሥት ቃል አቀባይ “ለማስተማርና ለማሠልጠን የሚወሰዱ እርምጃዎች አሉ” ብለዋል፡፡
በአማራ ብሄራዊ ክልል ከሰሜን ጎንደር የተለያዩ አከባቢዎች ባለፈው ሣምንትም ከመተማ ከተማ የተፈናቀሉ አምስት ሺህ የትግራይ ተወላጆች ሁመራ መግባታቸውን፣ በትግራይ ክልላዊ መንግሥት የተቋቋመው ጊዜያዊ አስተናጋጅ ኮሚቴ አስታውቋል።
“መተማን ከሌላው አካባቢ የሚለያት የሁሉም ክልሎች ማኅበረሰቦች የሚኖሩባት ሃገሪቱ ውስጥ አሉ የሚባሉ ብሔሮችና ብሔረሰቦች በብዛት የሚገኙባት መሆኗ ነው” ሲሉ የመተማ ዮሃንስ ከተማ ከንቲባ አቶ እሸቴ መልኬ ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡
በምዕራብ ሃረርጌ መሰላ ወረዳ ውስጥ በሚገኙ ሁለት ቀበሌዎች ሰሞኑን የፀጥታ ኃይሎች ወሰዱ በተባሉ እርምጃዎች ሁለት ሰው መገደሉን የወረዳው አስተዳዳሪ ገልፀዋል፡፡
በአማራ ክልል በደብረ ታቦር ከተማና ዱር ቤቴ ላይ በተፈጠሩ ግጭቶች የስድስት ሰው ሕይወት መጥፋቱን የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት - መኢአድ አስታውቋል፡፡
በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ዛሬ ሰላማዊ ሰልፎችና እንቅስቃሴዎች እንደነበሩ የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት - መኢአድ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ሙሉጌታ አበበ ለቪኦኤ ገለፁ፡፡
ተጨማሪ ይጫኑ