የሲድስ ኦፋ አፍሪካ (Seeds of Africa) መስራች አትጠገብ ወርቁ (አቲ ወርቁ) እ.አ.አ በ2005 የኢትዮጵያ ሚስ ዩኒቨርስ የቁንጅና ውድድር ላይ አሸናፊ ነበረች። በናዝሬት ከተማ በኑሮ አነስተኛ ለሆኑ ህፃናትና ወጣት ነዋሪዎች ትምህርት ቤት ለመክፈት ይውል ዘንድ ከ1.3 ሚልየን ዶላር በላይ በማሰባሰብ እቅዷን ያሳካች ወጣት ናት።
የአዲስ አበባ ገፅታ በኢትዮጵያ አቆጣጠር በ1960ዎቹ ምን ይመስል ነበር?