የኢትዮጵያዊያን ስደተኞች የርስበርስ ግጭት በግብጽ

Your browser doesn’t support HTML5

በግብጽ በሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች መካከል ማንነትን የለየ ግጭት እየተደጋጋመ በመምጣቱ በከፍተኛ ስጋት ጭንቀት ውስጥ ውስጥ እንደሚገኙ በዚያ የሚኖሩ ስደተኞች ለአሜሪካ ድምጽ ተናገሩ።