ዋሽንግተን ዲሲ —
እሁድ ሃምሌ 18/2013 ዓመት ምህረት ኢትዮጵያ እየገነባች ላለችው ታላቁ የህዳሴ ግድብ እንዲሁም "በህግ ማስከበር ዘመቻ" ላይ ተሰማርቷል ያሉትን የሀገሪቱ የመከላከያ ሰራዊት ለመደገፍ የተሰባሰቡ ትውልደ- ኢትዮጵያዊያን በዋሺንግተን ዲሲ ትዕይንተ ህዝብ አከናውነዋል። በዝግጅቱ ላይ የተገኘው ሀብታሙ ስዩም ከትዐዕይንተ -ህዝቡ አዘጋጆች ጋር አጭር ቆይታ አድርጓል።
Your browser doesn’t support HTML5
የህዳሴ ግድብ ግንባታን እና የመከላከያ ሰራዊትን የደገፈ ትዕይንተ ህዝብ ተደረገ