የህዳሴ ግድብ ግንባታን እና የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊትን የደገፈ ትዕይንተ -ህዝብ ተደረገ

ኢትዮጵያ እየገነባች ላለችው የህዳሴ ግድብ ድጋፋቸው ለመስጠት የተሰባሰቡ ትውልደ ኢትዮጵያዊያን በዋሺንግተን ዲሲ ትዕይንተ ህዝብ አከናውነዋል

ኢትዮጵያ እየገነባች ላለችው የህዳሴ ግድብ ድጋፋቸው ለመስጠት የተሰባሰቡ ትውልደ ኢትዮጵያዊያን በዋሺንግተን ዲሲ ትዕይንተ ህዝብ አከናውነዋል

እሁድ ሃምሌ 18/2013 ዓመት ምህረት ኢትዮጵያ እየገነባች ላለችው ታላቁ የህዳሴ ግድብ እንዲሁም "በህግ ማስከበር ዘመቻ" ላይ ተሰማርቷል ያሉትን የሀገሪቱ የመከላከያ ሰራዊት ለመደገፍ የተሰባሰቡ ትውልደ- ኢትዮጵያዊያን በዋሺንግተን ዲሲ ትዕይንተ ህዝብ አከናውነዋል። በዝግጅቱ ላይ የተገኘው ሀብታሙ ስዩም ከትዐዕይንተ -ህዝቡ አዘጋጆች ጋር አጭር ቆይታ አድርጓል።

Your browser doesn’t support HTML5

የህዳሴ ግድብ ግንባታን እና የመከላከያ ሰራዊትን የደገፈ ትዕይንተ ህዝብ ተደረገ