ዋሽንግተን ዲሲ —
ከሰሞኑ ጥቂት በጎ ፈቃደኞች እና ወጣቶች ከዋሺንግተን ዲሲ እና አካባቢዎ ነዋሪዎች የሰበሰቧቸውን፣ የትምህርት ፣የህክምና ፣ የንፅህና መጠበቂያ እና መሰል ቁሳቁሶችን ወደ ኢትዮጵያ ልከዋል።ቁሳቁሶችን በሚሸክፉበት ቦታ ተገኝቶ ያየውን ሀብታሙ ስዩም በአጭር ቅኝቱ ያጋራናል።
Your browser doesn’t support HTML5
ሁለት መቶ ካርቶን ደግነት |አጭር ቅኝት