የግጭት ዜና የግል አስተያየት እና እውነታ?

Your browser doesn’t support HTML5

“እውነት ለራሱ ሲባል አይዘገብም ይባላል። ጋዜጠኛው እንደ ሃኪሙ የሚያደርገው ነገር፣ የሚሠራው ሥራ የሚወስነው ውሳኔ በማህበረሰቡ ውስጥ የሚያሳድረው ተጽዕኖ ስላለ ያንን ተጽዕኖ እየተከተለ ነው መዘገብ ያለበት።” ዶ/ር ተሻገር ሽፈራው። “...የዜናው አዘጋገብ ግጭቱን ይፈታል፣ ግጭቱን ይቀንሳል ወይንስ ባለበት ያቆየዋል የሚሉት ሁሉም ሊከተሰቱ የሚችሉ ውጤቶች በመሆናቸው ነው ከፍተኛ ጥንቃቄ የሚጠይቀው።” ዶ/ር ቴዎድሮስ ወርቅአለማሁ ወርቅነህ።