ጎማ ውስጥም ዝርፊያ፣ አስገድዶ መድፈርን ጨምሮ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ሰዎች በመሣሪያ ጉዳት ደርሶባቸው በሆስፒታሎች እንደሚገኙ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስታውቋል።
የመንግሥታቱ ድርጅት በዴሞክራቲክ ኮንጎ አስቸኳይ የተኩስ አቁም እንዲደረግ እና ወደ ውይይት እንዲገባም ጥሪ አቅርቧል።
Your browser doesn’t support HTML5
ጎማ ውስጥም ዝርፊያ፣ አስገድዶ መድፈርን ጨምሮ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ሰዎች በመሣሪያ ጉዳት ደርሶባቸው በሆስፒታሎች እንደሚገኙ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስታውቋል።
የመንግሥታቱ ድርጅት በዴሞክራቲክ ኮንጎ አስቸኳይ የተኩስ አቁም እንዲደረግ እና ወደ ውይይት እንዲገባም ጥሪ አቅርቧል።