ዛሬ ልክ የዛሬ 78 ዓመት የፋሽስት ጣልያን ወራሪ ኃይል ድል ተነስቶ ከተባረረ በኋላ ዋና ከተማዪቱን በያዘ ልክ በአምስት ዓመቱ ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ አዲስ አበባ ተመልሰው ገቡ።
ዋሺንግተን ዲሲ —
Haile Selassie Enters Addis Ababa
ኢትዮጵያን የምጣኔ ኃብት ቅኝ አድርጎ ለመያዝ ወጥኖ የነበረው የወቅቱ የጣልያን መሪ ሃሣቡ ተሣክቶለት ቢሆን ኖሮ ኢትዮጵያንና ግዛቱ ያደረጋትን የጣልያን ሶማሊላንድን ቀላቅሎ አሥር ሚሊየን ጣልያናዊያንን የማስፈር ሕልም ነበረው።
ዛሬ፣ ሚያዝያ 27 በኢትዮጵያ የአርበኞች፣ የድልና የነፃነት ቀን ነው። ለመላ ኢትዮጵያዊያን፣ እንዲሁም በዓለም ዙሪያ ላላችሁ የነፃነት ቤተሰቦች በሙሉ እንኳን አደረሳችሁ።