ቪድዮ የአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ኢትዮጵያ ናቸው ሜይ 11, 2021 Your browser doesn’t support HTML5 የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ልዑክ አምባሳደር ጄፍሪ ፌልትማን አዲስ አበባ ገብተዋል። ፌልትማን ከሀገሪቱ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር ተገናኝተው እንደሚወያዩ የተገለጸ ሲሆን ትናንትም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ተቀብለው ያነጋገሯቸው መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።