የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ቲቦር ናጅ በአስመራ

የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ቲቦር ናጅ እና ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂና ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር

የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ቲቦር ናጅ እና ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂና ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር

በዩናይትድ ስቴትስ ውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ቲቦር ናጅ፣ ዛሬ ኅዳር 25 ቀን 2011 ዓ.ም በአሥመራ፣ ከፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር ተወያዩ።

በዩናይትድ ስቴትስ ውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ቲቦር ናጅ፣ ዛሬ ኅዳር 25 ቀን 2011 ዓ.ም በአሥመራ፣ ከፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር ተወያዩ።

ሁለቱ መሪዎች፣ በሀገሮቻቸው የጋራና የአፍሪካ ቀንድ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን ጠቅሶ፣ ዘጋቢያችን ብርሃነ በርኸ ዜናውን አድርሶናል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ቲቦር ናጅ በአስመራ