ዋሺንግተን ዲሲ —
ዩናይትድ ስቴትስ ለዓለም የጤና ድርጅት የምሰጠውን የገንዘብ ድጋፍ ልትቆርጥ እንደምትችል ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ አስጠንቅቀዋል።
የጤና ድርጅቱ “ለቻይና ያዳላል” የሚል ስሞታ አላቸው የአሜሪካው ፕሬዚዳንት።
የዓለም የጤና ድርጅት ግን በኮቪድ-19 ዓለምአቀፍ ወረርሽኝ ላይ ግዙፍ ሥራዎችን እያከናወነ መሆኑን እየተናገረ ነው። ስቲቭ ኸርማን ከዋይት ሃውስ ያጠናቀረው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል፤
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የአሜሪካና የዓለም የጤና ድርጅት ፍጥጫ