ሁለተኛው የከተሞች ልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮጀክት - በደሴ

Your browser doesn’t support HTML5

ከዓለም ባንክና ከኢትዮጵያ መንግሥት በተገኘ 550 ሚሊዮን ዶላር 83 ከተሞች በልማታዊ ሴፍቲኔት ተጠቃሚ ይሆኑበታል የተባለ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ፡፡