ድምጽ ህወሓት 45 ዓመት ሆነው ፌብሩወሪ 19, 2020 Your browser doesn’t support HTML5 "የፌደራል መንግሥት ከውጭ ኃይሎች ተመሳጥሮ የትግራይ ሰላም ለማወክ እየሰራ ነው" ሲሉ የህወሓት ሊቀምንበርና የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል ተናገሩ።