"የትግራይ ሴቶች የፅናትና የድል ምልክት" በሚል መሪ ቃል ለ3 ቀናት መቀሌ ከተማ የተካሄደው 10ኛው የትግራይ ሴቶች ጉባዔ ተጠናቋል።
መቀሌ —
"የትግራይ ሴቶች የፅናትና የድል ምልክት" ጉባዔ ላይ ከሁሉም የትግራይ ወረዳዎች የተወከሉት፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ ነባር አመራርና የክልሎች እንዲሁም ከፌደራል መንግሥት የተወከሉ ተገኝተዋል::
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
"የትግራይ ሴቶች የፅናትና የድል ምልክት" በመቀሌ