የትግራይ አቃብያነ ሕግ የክልሉን መንግሥት በዳኝነት ጉዳዮች፤ በጣልቃ ገብነት ይከሳሉ

Your browser doesn’t support HTML5

“ለረዥም ጊዜ ስናቀርበው የነበረ የደመወዝና የጥቅማጥቅም ጥያቄ የክልሉ መንግሥት ምላሽ ሳይሰጠው ቆይቷል” ሲሉ ትግራይ ክልል ውስጥ የሚገኙ አቃብያነ ሕግ ለአሜሪካ ድምፅ በሰጡት አስተያየት ቅሬታቸውን ገልፀዋል።