የትግራይና አማራ ክልሎች የእግር ኳስ ክለቦች በትግራይ ስታድዮሞች የሚያካሂዱት ጨዋታ በሰላማዊ መንገድ እንዲጠናቀቅ የትግራይ ህዝብና መንግስት ሓላፊነት ይወስዳል አሉ የትግራይ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳደር ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል።
መቀሌ —
የትግራይና አማራ ክልሎች የእግር ኳስ ክለቦች በትግራይ ስታድዮሞች የሚያካሂዱት ጨዋታ በሰላማዊ መንገድ እንዲጠናቀቅ የትግራይ ህዝብና መንግስት ሓላፊነት ይወስዳል አሉ የትግራይ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳደር ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል።
ምክትል ርዕሰ መስተደድሩ ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንደተናገሩት ስፖርት ከፖለቲካ ጋ ሚቀላቅሉ አካላት ሊኮነኑ ይገባል አሉ።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የትግራይና አማራ ክልሎች የእግር ኳስ ክለቦች በትግራይ