ደቡብ ክልል በወታደራዊ ዕዝ ሥር ዋለ

Your browser doesn’t support HTML5

የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል በመሪዎቹ ጥያቄ መሠረት በወታደራዊ ዕዝ ሥር መዋሉ ተገለፀ፡፡