የደቡብ ሱዳንን ብጥብጥ ለማስቆም የፀሎት ሥነ-ሥርዓት ሊካሄድ ነው

ፎቶ ፋይል፡ አቡነ ፍራንሴስ ከደቡብ ሱዳን ሱዳን ፕሬዚዳንት ጋር ስጦታ ሲለዋወጡ

የደቡብ ሱዳንን ለአምስት ዓመታት የዘለቀ የርስ በርስ ብጥብጥ ለማስቆም ያስችላል የተባለውን የሰላም ስምምነት ተግባራዊ ለማድረግ ጥቂት ሳምንታት ሲቀሩት የሃገሪቱ የሃይማኖትና ሲቪክ መሪዎች የሚሣተፉበት የፀሎት ሥነ-ሥርዓት ሊካሄድ ታቅዷል።

በሥነ-ሥርዓቱ ላይ የካቶሊካዊት ቤተክርስትያን ሊቀ-ጳጳስ አቡነ ፍራንሲዝና የሌሎት አብያተ-ክርስትያን መሪዎችና አባላትም እንደሚገኙ ታውቋል። - ሳቢና ካስቴልፍራንኮ ከሮም ያጠናቀረችው ዘገባ አለ፤ ሰሎሞን አባተ ያቀርበዋል።
(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)

Your browser doesn’t support HTML5

የደቡብ ሱዳንን ብጥብጥ ለማስቆም የፀሎት ሥነ-ሥርዓት ሊካሄድ ነው