የሲዳማ የክልልነት ጥያቄ ላይ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ

Hawassa

የሲዳማ የክልልነት ጥያቄ ምላሽ ሳይሰጥ መቆየቱንና የህዝበ ወሳኔ ቀን አለመገለፁን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ ዛሬ በሃዋሳ ከተማ ተካሄደ፡፡ ሰልፉ በሲዳማ "ቀጣላ" ባህላዊ ስርዓት የተደረገ ሲሆን በሰላማዊ መንገድ ተጠናቅቋል፡፡

የሲዳማ በክልል የመደራጀትና ራስን በራስ የማስተዳደር ጥያቄ በፖለቲካ ጣልቃ ገብነትሳይሆን በህግ መንግሥት ብቻ እንድፈታ በሰልፉ ተጠይቋል፡፡

በሰልፉ ከሀዋሳ ከተማና በሲዳማ ዞን ከሚገኙ ሁለም ወረዳዎች የመጡ በርካታ ህዝብ የተሳትፈ ሲሆን በአገሪቱ ታይቷል ያሉትን ለውጥ እንደሚደግፉም ተናግረዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

የሲዳማ የክልልነት ጥያቄ ላይ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ

Your browser doesn’t support HTML5

የሲዳማ የክልልነት ጥያቄ ላይ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ