ዕለቱ በ"ፈር ቀዳጆቹ" ዐይን!

Your browser doesn’t support HTML5

የዩናይትድ ስቴትሱ የኢትዮጵያውያን የሽልማት ድርጅት - ማሕበረ ግዩራን ዘረ-ኢትዮጵያ በሃያ ሰባተኛው ዓመታዊ ሥነ ሥርዓቱ ዘጠኝ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ-ኢትዮጵያ አሜሪካውያን ሴቶችን አከበረ።