ዛሬ ቅሊንጦ እስር ቤት የዘመዶቻቸውን ሁኔታ ለማጣራት የሄዱ የቤተሰብ አባላት ድብደባና እሥራት እንደተፈፀመባቸው ተናገሩ።
አዲስ አበባ —
በእሥር ቤቱ የነበሩ እሥረኞች የትና እንዴት ባለ ሁኔታ እንደሚገኙ ፍንጭ እንዳልተሰጣቸው ተናግረዋል።
ፖሊስ ደበደበን ያሉት ወደ እሥር ቤቱ ሲያመሩ አቃቂ ወንዝ ድልድይ አከባቢና ቃሊቲ ቶታል ማደያ አከባቢ መሆኑን ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።
ክስተቱን በተመለከተ ከመንግሥት ማብራርያ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የዘመዶቻቸውን ሁኔታ ለማጣራት ቅሊንጦ እስር ቤት የሄዱ የቤተሰብ አባላት ድብደባና እሥራት እንደደረሰባቸው ገለጹ