ከሁሉም የኢትዮጵያ የተወከሉ የሰላም አምባሰደር ተብለው የተሰየሙ እናቶች መቀሌ ገብተዋል።
መቀሌ —
ከሁሉም የኢትዮጵያ የተወከሉ የሰላም አምባሰደር ተብለው የተሰየሙ እናቶች መቀሌ ገብተዋል።
እነዚህ እናቶች ከትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል ተገናኝተው የሰላም ጥሪያችን ተቀበሉን ብለዋል።
Your browser doesn’t support HTML5
"የሰላም አምባሰደር" ተብለው የተሰየሙ እናቶች በመቀሌ
ዶ/ር ደብረፅዮንም በትግራይ ሰላም ነው ያለው ሆኖም ግን በሌላ አካባቢም የሰላም ዋስትና እንዲረጋገጥ እናግዛችኋለን ብለዋል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
"የሰላም አምባሰደር" ተብለው የተሰየሙ እናቶች በመቀሌ