ከአሰቃቂው የባሕር ላይ አደጋ የተረፉት ፍልሰተኞች ይናገራሉ

ፎቶ ፋይል፦ ጀልባው በህንድ ውቅያኖስ በሚገኘው በሜዮቴ ደሴት እአአ መጋቢት 31 ቀን 2012

Your browser doesn’t support HTML5

ከአሰቃቂው የባሕር ላይ አደጋ የተረፉት ፍልሰተኞች ይናገራሉ

ከአንድ ወር በፊት፣ በአብዛኛው ሶማሊያውያን ፍልሰተኞች የተሳፈሩባቸውንና ወደ ማዮት ደሴት በማቅናት ላይ የነበሩ ሁለት ጀልባዎችን፣ የጀልባዎቹ አዛዦች የሆኑት ሕገ ወጥ አስተላላፊዎች መሃል ባሕሩ ላይ ጥለዋቸው በመሄዳቸው፣ ቢያንስ 27 ሰዎች ሕይወታቸውን አጥተዋል።

የአፍሪካ ቀንድ አገልግሎት ባልደረባ ሃሩን ማሩፍ፣ ከአደጋው የተረፉትን አነጋግሮ ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።