9ኛው የትግራይ ወጣቶች ማኅበር ጉባዔ በመቀሌ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።
መቀሌ —
በጉባዔው መክፈቻ የተገኙት የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል የትግራይ ወጣቶች ለክልላቸው ሰላም መጠበቅ ያበረከቱት አስተዋፅዖ አመስግነዋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
9ኛው የትግራይ ወጣቶች ማኅበር ጉባዔ በመቀሌ