የዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል የመቀሌ ንግግር

መቀሌ

“በህዝብ የተመረጠ ሕጋዊ መንግሥት ወደ ቦታው ተመልሷል” ሲል በህወሓት የሚመራው የትግራይ መንግሥት ገልጿል።

መቀሌ ከተማ በትግራይ ኃይሎች ቁጥጥር ሥር ከዋለች በኋላ ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል አደባባይ ወጥተው ለነዋሪው ህዝብ “የእንኳን ደስ አላችሁ” መልዕክት አስተላልፈዋል።

የአንዳንድ የከተማይቱ ነዋሪዎችንም አስተያየቶችን ያካተተውን የመቀሌ የቪኦኤ ሪፖርተር ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል የመቀሌ ንግግር