በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰላማዊ ሰልፈኞች ናይሮቢ ውስጥ ተሰባሰቡ
Your browser doesn’t support HTML5
በኬንያው የምርጫ ኰሚሽን ውስጥ ለውጥ እንዲደረግና የኰሚሽኑ አባላትም ከሥራቸው እንዲነሱ የሚጠይቅ፣ በአንድ ወር ውስጥ ዛሬ፣ ፫ኛውን ሰኞ መያዙ ተገለጸ። በዚህም፣ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰላማዊ ሰልፈኞች ናቸው ናይሮቢ ውስጥ የተሰባሰቡት።
Your browser doesn’t support HTML5