ሃማስ መደምሰስ እንዳለበት ሩቢዮ ተናገሩ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

ሃማስ መደምሰስ እንዳለበር ሩቢዮ ተናገሩ

የዩናይትድ ስቴትስ የአሜሪካው የውጪ ጉዳይ ምኒስትር ማርኮ ሩቢዮ ሃማስ መደምሰስ እንዳለበት ተናገሩ። ሩቢዮ እስራኤሉ ጠቅላይ ምኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ ጋራ በመኾን ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከሃማስ ተጽእኖ ነፃ የሆነች ጋዛን በተመለከተ ያላቸውን ራዕይ አስተጋብተዋል።

የቪኦኤዋ አራሽ አራባሳዲ ያሰናዳውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።