ድምጽ ትግራይ ዛሬ በአረና ግምገማ ጁን 02, 2020 Your browser doesn’t support HTML5 የትግራይ ሕዝብ ባለበት የድኅነት ክብደት ከማንኛውም ሌላው የኢትዮጵያ ሕዝብ የባሰ ነው ሲሉ የአረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ለሉዓላዊነት ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አምዶም ገብረሥላሴ ተናግረዋል።