የደኢህዴን ጉባዔ ተቋረጠ

በሀዋሳ ከተማ ሲካሄድ የነበረው የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ደኢህዴን/ ጉባዔ ዛሬ በገጠመው ተቃውሞ ተቋረጠ፡፡

ድርጅቱ ተቃውሞ የገጠመው "ኤጄቶ" በሚባለው የሲዳማ ወጣቶች ሲሆን ምክንያቱ በጉባኤው ቀረበ የተባለው ሰነድ ነው ተብሏል፡፡

"ደኢህዴን ይፍረስ" ፣ ደኢህዴን ሌባ ፣ ደኢህዴንሲዳማን ህዝብ አይወክልም" የሚሉ የተቃውሞ ድሞፅች ከፍ ብለው ተሰምተዋል፡፡

አልፎ አልፎ በከተማው የጥይት ድምፅ የተሰማ ሲሆን በሰውና ንብረት ላይ ደረሰ የተባለ ጉዳት የለም፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

የደኢህዴን ጉባዔ ተቋረጠ