Your browser doesn’t support HTML5
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ
በማኅበር ተደራጅተው በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሚሠሩ 800 የሚደርሱ ሠራተኞች ዩኒቨርሲቲውን የደሞዝ ጭማሪ በመጠየቃቸው ከሥራች መታገዳቸውን ለአሜሪካ ድምጽ ገለጹ።
የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ የልማት እና የአስተዳደር ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝደንት ዶክተር ሳሙኤል ጅሎ፣ከሥራ የተቀነሰ ሠራተኛ የለም ሲሉ ከአሜሪካ ድምጽ ተናግረዋል።
በሕጉ አግባብ ዩኒቨርሲቲው ጭማሪ፣ ለቋሚ ሠራተኞች እንጂ ለኮንትራት ሠራተኞች እንደማያደርግ ምክትል ፕሬዝደንቱ ተናግረዋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።