ስድስት ሚሊዮን አይሁዶች የተጨፈጨፉበት 80ኛ ዓመት የሆሎካስት መታሰቢያ ስነሥርዓት በአዲስ አበባ ተካሄደ

Your browser doesn’t support HTML5

ስድስት ሚሊዮን አይሁዶች የተጨፈጨፉበት 80ኛ ዓመት የሆሎካስት መታሰቢያ ስነሥርዓት በአዲስ አበባ ተካሄደ

ከናዚ ጀርመን ማጎሪያ ካምፖች አንዱና ትልቁ የሆነው “ኦሽዊትዝ” ነጻ በወጣበት በዛሬው ቀን ታስቦ የሚውለው ዓለም አቀፉ የሆሎካስት መታሰቢያ ሥነ-ስርዐት ዛሬ በአዲስ አበባ ተከናውኗል

በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር ዶ/ር አብርሃም ንጉሴ ለአሜሪካ ድምፅ በሰጡት አስተያየት፣ የሆሎካስት ሰለባዎች መታሰቢያ ሥነ ስርዐት “የዘር ጥላቻን የተመለከተ እንቅስቃሴ ጊዜ ሊሰጠው እንደማይገባ ዓለምን የሚያስተምር ነው” ብለዋል፡፡

ምክትል አምባሳደሩ ቶመር ባር-ላቪ ደግሞ፣ የብዙ አይሁዶችን ቤት ያንኳኳው የሆሎኮስት ግፍ ከእርሳቸው ጋራ ያገናኘዋል ያሉትን ታሪክ አስረድተዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።