በዩናይትድ ስቴትስ 43ኛ ፕሬዚዳንት ጆርጅ ዋከር ቡሽ የተጀመረው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የኤድስ አጣዳፊ ድጋፍ መርኃ ግብር(ፔፕፍር) ዓለመቅፉን ወረርሽኝ ለመቆጣጠር ግዙፍ የተባለለት አስተዋፅዖ አበርክቷል፡፡
ዋሺንግተን ዲሲ —
ፔፕፋር በተከታዩ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማም ተወርሶ ያንን የብዙዎችን ሕይወት ያተረፈ ድጋፍን ሲሰጥ ቆይቷል፡፡ የኦባማ የፔፕፋር ቅርስስ ምን ነበር?
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
የፔፕፋር ውርስና መጭ ዕጣ