በሃዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክና በከተማው ነጋዴ ማኅበረሰብ መካከል የንግድ ግንኙነትና ትስስር እንዳልተፈጠረ የሃዋሳ ከተማ ንግድና ዘርፍ ማኅበር ምክር ቤት ‘አድርጌዋለሁ’ ባለው ጥናት አስታውቋል፡፡
ሀዋሳ —
የሃዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ በበኩሉ “ጥናቱ ከመረጃነት የማይዘልና መቼ እንደተሠራም የማላውቀው ነው” ብሏል፡፡
ጥናቱ የቀረበው የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና ከጉዳዩ ጋር ‘ቀጥተኛ ግንኙነት አላቸው’ የተባሉ አካላት በታደሙበትና ትናንት በሃዋሳ ከተማ በተካሄደው አውደ ትዕይንት ላይ ነው፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የሀዋሳ ነጋዴና የኢንዱስትሪ ፓርኩ