በ2013 ዓ.ም. የተቋቋመው “የአምላክ ልጆች ፋውንዴሽን”፣ የኑሮ ዕጣ ፈንታቸው ከሆስፒታል ወደ ጎዳና የሆኑ እናቶችን አስጠግቶ ይረዳል፡፡ እስከ አሁን ከ160 በላይ እናቶችን የረዳው አገር በቀል ፋውንዴሽኑ፣ ወላዶችን ከጨቅላ ልጆቻቸው ጋራ ለስድስት ወራት በአራስ ቤቱ ካቆየ በኋላ በዘላቂነት እንዲቋቋሙም ድጋፍ ያደርጋል፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Your browser doesn’t support HTML5
ጎዳና የወደቁ እናቶች እና ጨቅላ ልጆቻቸው የሚታረሱበት የበጎ አድራጎት ተቋም
በ2013 ዓ.ም. የተቋቋመው “የአምላክ ልጆች ፋውንዴሽን”፣ የኑሮ ዕጣ ፈንታቸው ከሆስፒታል ወደ ጎዳና የሆኑ እናቶችን አስጠግቶ ይረዳል፡፡ እስከ አሁን ከ160 በላይ እናቶችን የረዳው አገር በቀል ፋውንዴሽኑ፣ ወላዶችን ከጨቅላ ልጆቻቸው ጋራ ለስድስት ወራት በአራስ ቤቱ ካቆየ በኋላ በዘላቂነት እንዲቋቋሙም ድጋፍ ያደርጋል፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።