ትንታኔ፥ ድህረ መለስ ኢትዮጵያ፤ መጪው መሪ አስተዳደርና አቅጣጫዎች

1994

የጠቅላይ ሚንስትር መለስ ክንውኖች፥ በአዎንታዊም በአሉታዊነትም የሚታዩና የሚመዘኑ፤ ትተዋቸው ያለፏቸው ቅርሶች እየተገመገሙ ባሉበትና አገሪቱ ልትከተል የምትችላቸውን አቅጣጫዎች አስመልክቶ ምልከታዎች እየቀረቡ ነው።

ሰሞኑን በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ባተኮሩ ውይይቶች ያነጋገርናቸው አንዲት ታዋቂ የቀድሞ የተቃዋሚ መሪና ሁለት ምሁራን በተለይ በርእሱ ላይ የሰነዘሩትን አስተያየት ያከተተ ቅንብር ቀጥሎ ቀርቧል።

Your browser doesn’t support HTML5

ከዚህ ያድምጡ