Your browser doesn’t support HTML5
ተመድ በረድኤት ሠራተኞች ላይ በሚደርስ ጥቃት ምክንያት በአማራ ክልል ዕርዳታ ለማቋረጥ እያሰበ ነው
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በአማራ ክልል በረድኤት ሠራተኞች ላይ እየደረሰ ያለውን ጥቃት ተከትሎ በክልሉ የምግብ እርዳታ አቅርቦትን ጨምሮ የሰብዓዊ ሥራዎችን ሊያቋርጥ እንደሚችል፣ ሮይተርስ የተመለከተው እና በሁለት ዲፕሎማቶች የተረጋገጠ ያለው ረቂቅ የውሳኔ ሀሳብ አመልክቷል።